ኤምባሲያችን ጂቡቲ ከሚገኘው የዓለም አቀፍ ፍልሰተኞች ድርጅት(IOM) ጋር በመተባበር 44 መደበኛ ያልሆኑ ፍልሰተኞችን በአውሮፕላን ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለሱ አድርጓል።

በህገ-ወጥ ስደት ምክንያት በየቀኑ የብዙዎችን ህይወት እያጣን በመሆኑ ማህበረሰብ ከጸጥታ አካላት ጋር በቅንጅት በመስራት የዜጎችን ህይወት መጠበቅ ያስፈልጋል።

Loading

Disclaimer: The official text of the Embassy Website is the English language version. Any discrepancies or differences created in translations are not binding and have no legal effect for compliance or enforcement purposes.

X