Archive of Ethiopian Embassy in Djibouti

ባቡር ከመርከብ ላይ ሲወርድ

የኢትዮጵያ ጅቡቲ ምድር ባቡር (በቀድሞ አጠራሩ የፍራንኮ-ኢትዮጵያ ምድር ባቡር) ግንባታው የተጀመረው በ1889 ዓ.ም ሲሆን ተጠናቆ አዲስ አበባ የደረሰው ከ20 ዓመታት በኋላ በ1909 ዓ.ም ነበር፡፡

trail

የባሕርና ትራንዚት አገልግሎት ድርጅት በጅቡቲ

በኢኮኖሚ ዘርፍ ያላቸውን ትስስር ከፈጠሩና ካጠናከሩ የኢትዮጵያ ተቋማት መካከል የባሕርና ትራንዚት አገልግሎት ድርጅት አንዱ ነው፡፡

የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ በጅቡቲ

የአንደኛው አገር ዜጎች በሌላው አገር በጊዜያዊነትም ሆነ በቋሚነት ሲኖሩ የሚጋጥማቸውን ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ፣ባህላዊና ሥነ ልቦናዊ ፈተናዎች ለመቋቋም እና ደስተኛና የተሳካ ሕይወት ለመምራት በማሰብ የኮሚኒቲ ማህበራት ሲያደራጁ ኖረዋል፡፡

የመጀመሪያዎቹ ሁለት የኢትዮጵያ ጭነት መርከቦች ምርቃት ሥነ ሥርዓት
...ጥቅምት 11 ቀን 1965 በሮዘንበርግ ፣ ሆላንድ ፣ የመጀመሪያዎቹ ሁለት የኢትዮጵያ የጭነት መርከቦች 'ንግሥተ ሳባ' እና 'የይሁዳ አንበሳ' የሚሰየሙበት ሥነ ሥርዓት። መርከቦቹን ያስነሳው በኢትዮጵያ የገንዘብ ሚኒስትር ባለቤት ወ/ሮ ይልማ ዴሬሳ ነው።

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጅቡቲ ሊሚትድ

ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ ዘመናዊ የኢኮኖሚ ግንኙነት ከመሰረቱበት ከ20ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ አንስቶ የኢትዮጵያ የፋይናንስ ተቋም(የኢትዮጵያ መንግሥት ባንክ) በጅቡቲ ይንቀሳቀስ እንደነበር መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በጅቡቲ ሥራውን የጀመረው በጉዳይ ፈጻሚ ደረጃ  በ1955 ዓ.ም. ሲሆን ሙሉ የባንክ አቋም የያዘው ግን በ1962/63 ዓ.ም. ነበር፡፡

ባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ፤ ኢጋድ

ኢትዮጵያና ጅቡቲ ከሁለትዮሽ ግንኙነት ባለፈ በባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ ውጤታማ ትብብርና የተሳካ ወዳጅነት ያላቸው አገራት ናቸው፡፡ አገራቱ ከኢኮኖሚያዊና ከንግድ ትስስር ባሻገር በፖለቲካው ዘርፍም በአፍሪካ ኅብረት (ቀድሞ የአፍሪካ አንድነት ድርጅት)፣ በፒቲኤ (Preferential Trade Area for Eastern and Southern Africa)፣ ...

Disclaimer: The official text of the Embassy Website is the English language version. Any discrepancies or differences created in translations are not binding and have no legal effect for compliance or enforcement purposes.

X